ሕዝቅኤል 33:21

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21በተማረክን በዐሥራ ሁለተኛው ዓመት፣ በዐሥረኛው ወር፣ በአምስተኛው ቀን፣ ከኢየሩሳሌም ያመለጠ አንድ ሰው ወደ እኔ መጥቶ፣ “ከተማዪቱ ወደቀች!” አለኝ።

ሕዝቅኤል 33:21 — NASV