ሕዝቅኤል 37:21

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21እንዲህም በላቸው፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እስራኤላውያንን ከሄዱባቸው አሕዛብ መካከል አወጣቸዋለሁ፤ ከየስፍራው ሰብስቤ ወደ ገዛ ምድራቸው እመልሳቸዋለሁ።

ሕዝቅኤል 37:21 — NASV