ሕዝቅኤል 4:16 NASV

16 ደግሞም እንዲህ አለኝ፤ “የሰው ልጅ ሆይ፤ የኢየሩሳሌምን የምግብ ምንጭ አደርቃለሁ፤ ሕዝቡም የተወሰነ ምግብ በጭንቀት ይበላል፤ የተመጠነ ውሃም በሥጋት ይጠጣል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሕዝቅኤል 4

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሕዝቅኤል 4:16