1 በስድስተኛው ዓመት፣ በስድስተኛው ወር፣ በአምስተኛው ቀን በቤቴ ተቀምጬ ሳለሁ፣ የይሁዳም ሽማግሌዎች በፊቴ ተቀምጠው ሳሉ፣ በዚያ የጌታ እግዚአብሔር እጅ በላዬ መጣች።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሕዝቅኤል 8
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሕዝቅኤል 8:1