10 ቃሌን መስማት ወዳ ልፈለጉት ወደ ቀድሞ አባቶቻቸው ኀጢአት ተመለሱ፤ ሊያገለግሏቸውም ሌሎችን አማልክት ተከተሉ። የእስራኤልና የይሁዳ ቤት ከቀድሞ አባቶቻቸው ጋር የገባሁትን ኪዳን አፈረሱ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 11
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 11:10