7 እኔም ወደ ኤፍራጥስ ሄጄ፤ መታጠቂያውን ከሸሸግሁበት ቦታ ቈፍሬ አወጣሁ፤ መታጠቂያውም ተበላሽቶ፣ ከጥቅም ውጭም ሆኖ ነበር።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 13
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 13:7