22 ከአሕዛብ ከንቱ ጣዖቶች መካከል ዝናብ ሊያዘንብ የሚችል አለን?ሰማያትስ በራሳቸው ማካፋት ይችላሉን?አይ! አይችሉም፣ እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ፤ይህን ሁሉ የምታደርግ አንተ ነህ፣ስለዚህም ተስፋችን በአንተ ላይ ነው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 14
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 14:22