18 እነርሱም፣ “ሕግ ከካህናት፣ ምክር ከጠቢባን፣ ቃልም ከነቢያት ስለማይታጣ ኑና በኤርምያስ ላይ እንማከር፤ ኑ፤ በአንደበታችን እናጥቃው፣ እርሱ የሚናገረውንም ሁሉ አንስማ” አሉ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 18
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 18:18