ኤርምያስ 26:20 NASV

20 ደግሞም የቂርያትይዓሪም ሰው፣ የሸማያ ልጅ ኦርዮ፣ በእግዚአብሔር ስም ትንቢት የተናገረ ሌላው ሰው ነበር፤ እርሱም እንደ ኤርምያስ በዚህች ከተማና በዚህ ምድር ላይ ትንቢት ተናግሮ ነበር።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 26

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 26:20