6 አግብታችሁ ወንዶችና ሴቶች ልጆችን ውለዱ፤ ወንዶች ልጆቻችሁንና ሴቶች ልጆቻችሁን አጋቡ፤ እነርሱም ወንዶችና ሴቶች ልጆችን ይውለዱ፤ ቍጥራችሁም በዚያ ምድር ይብዛ እንጂ አይነስ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 29
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 29:6