7 አንበሳ ከደኑ ወጥቶአል፤ሕዝብንም የሚያጠፋ ተሰማርቶአል፤ምድርሽን ባዶ ሊያደርግ፣ከስፍራው ወጥቶአል።ከተሞችሽ ፈራርሰው ይወድቃሉ፤ያለ ነዋሪም ይቀራሉ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 4
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 4:7