19 እናንተ በግብፅ የምትኖሩ ሆይ፤በምርኮ ለመወሰድ ጓዛችሁን አሰናዱ፤ሜምፎስ ፈራርሳ፣ሰው የማይኖርባት ባድማ ትሆናለችና።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 46
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 46:19