26 የሕዝቤ ልጅ ሆይ፤ ማቅ ልበሺ፤በዐመድም ላይ ተንከባለዪ፤አንድያ ልጁን እንዳጣ ሰው፣ምርር ብለሽ አልቅሺ፤አጥፊው በድንገት፣በላያችን ይመጣልና።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 6
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 6:26