16 ምድርን እንደሚሸፍን ደመና ሆነህ በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ትወጣለህ። ጎግ ሆይ፤ በፊታቸው ቅድስናዬን ስገልጥ ሕዝቦች እኔን ያውቁ ዘንድ በኋለኛው ዘመን በምድሬ ላይ አመጣሃለሁ።”
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሕዝቅኤል 38
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሕዝቅኤል 38:16