6 “ ‘እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤“ ‘የግብፅ ተባባሪዎች ይወድቃሉ።የምትኵራራበት ብርታቷ ይወድቃል።ከሚግዶል እስከ አስዋን፣በውስጧ በሰይፍ ይወድቃሉ፤ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሕዝቅኤል 30
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሕዝቅኤል 30:6