36 ከዚያም በዙሪያችሁ የነበሩ የቀሩት አሕዛብ ፈርሶ የነበረውን መልሼ የሠራሁ፣ ጠፍ የነበረውን ያለመለምሁ እኔ እግዚአብሔር እንደሆንሁ ያውቃሉ። እኔ እግዚአብሔር ተናግሬአለሁ፤ እኔም አደርገዋለሁ።”
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሕዝቅኤል 36
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሕዝቅኤል 36:36