ሕዝቅኤል 44:7

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7ከአስጸያፊ ሥራችሁም ሌላ ምግብ፣ ስብና ደም ስታቀርቡ ልባቸውንና ሥጋቸውን ያልተገረዙትን እንግዶች ወደ መቅደሴ በማስገባት ቤተ መቅደሴን አረከሳችሁ፤ ቃል ኪዳኔንም አፈረሳችሁ።

ሕዝቅኤል 44:7 — NASV