17 ባትሰሙ ግን፣ነፍሴ ስለ ትዕቢታችሁ፣በስውር ታለቅሳለች፤ የእግዚአብሔር መንጋ ተማርኮአልና፣ዐይኔ አምርሮ ያለቅሳል፤እንባዬም እንደ ጐርፍ ይወርዳል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 13
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 13:17