ኤርምያስ 18:22 NASV

22 ሊይዙኝ ጒድጓድ ስለ ቈፈሩ፣ለእግሮቼም በስውር ወጥመድ ስለ ዘረጉ፣በድንገት ወራሪ ስታመጣባቸው፣ከቤታቸው ጩኸት ይሰማ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 18

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 18:22