30 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤“አንድ እንኳ የረባ ዘር የማይወጣለት፣አንድ እንኳ በዳዊት ዙፋን የሚቀመጥ፣ወይም በይሁዳ የሚገዛ የማይኖረው ነውና፤በሕይወት ዘመኑ የማይከናወንለት፣መካን ሰው ብላችሁ መዝግቡት።”
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 22
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 22:30