4 ፍልስጥኤማውያንን ሁሉ ለማጥፋት፣ተርፈውም የሚረዷቸውን ሁሉ፣ከጢሮስና ከሲዶና ለመቍረጥ፣ቀኑ ደርሶአልና። እግዚአብሔር በከፍቶር ዳርቻ የቀሩትን፣ ፍልስጥኤማውያንን ሊያጠፋተነሥቶአል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 47
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 47:4