1 “እናንት የብንያም ልጆች፤ ክፉ ነገር፣ታላቅም ጥፋት ከሰሜን ድንገት ይመጣልና፣ከኢየሩሳሌም ሸሽታችሁ አምልጡ፤በቴቁሔ መለከትን ንፉ፤በቤትሐካሪም ላይ ምልክት ከፍአድርጋችሁ አሳዩ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 6
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 6:1