ሕዝቅኤል 30:21

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21“የሰው ልጅ ሆይ፤ የግብፅን ንጉሥ የፈርዖንን ክንድ ሰብሬአለሁ፤ ይፈወስ ዘንድ ክንዱ አልተጠገነም፤ ወይም ሰይፍ መያዝ ይችል ዘንድ እጁ በመቃ አልታሰረም።

ሕዝቅኤል 30:21 — NASV