ሕዝቅኤል 43:21

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21ወይፈኑን ስለ ኀጢአት መሥዋዕት ወስደህ፣ በቤተ መቅደሱ አካባቢ ከመቅደሱ ውጩ ለዚሁ ተብሎ በተመደበው ስፍራ ታቃጥለዋለህ።

ሕዝቅኤል 43:21 — NASV