6 እኔ በጥንቃቄ አደመጥኋቸው፤ትክክለኛ የሆነውን ግን አይናገሩም።ማንም ስለ ክፋቱ ንስሓ የገባ የለም፤“ምን አድርጌአለሁ?” ይላል።ለጦርነት እንደ ተዘጋጀ ፈረስ፣እያንዳንዱ በራሱ መንገድ ይሄዳል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤርምያስ 8
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤርምያስ 8:6