1 እግዚአብሔር ሆይ፤ ወደ አንተ እጣራለሁ፤ዐለቴ ሆይ፤ ሰምተህ እንዳልሰማ አትሁንብኝ፤አንተ ዝም ካልኸኝ፤ወደ ጒድጓድ እንደሚወርዱ እሆናለሁ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መዝሙር 28
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ መዝሙር 28:1