መዝሙር 3:7 NASV

7 እግዚአብሔር ሆይ ተነሥ!አምላኬ ሆይ፤ ታደገኝ፤የጠላቶቼን ሁሉ መንጋጋ ትመታለህ፤የክፉዎችንም ጥርስ ትሰባብራለህ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ መዝሙር 3

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ መዝሙር 3:7